Tuesday, April 28, 2015

ዘመነኛ ዲሞክራሲ

                                          



  
  ዘመነኛ ዲሞክራሲ                           ይስሐቅ  ገ/ግዛብሔር

በአለማችን ካሉ ሀገራት ውስጥ አብዛኛዎቹ ሀገራት ምርጫ ያካሄዳሉ ካብዛኛው ሀገራት ውስጥ ጥቂቱ ነው ዲሞክራሲያዊ  የተሞላበት ምርጫ የሚካሄዱት ለጹህፌ መነሻ የሆነኝ አፍሪቃ ውስጥ ለሚካሄደው የይስሙላህ ምርጫ ነው
 እንደምናውቀው አፍሪቃ ውስጥ ከጥቂት ሀገራት ውጭ አብዛኛው የአባ ገነን መንግስት የሰፈረባት አህጉር ነች እነዚህ አባገነኖች አሁን የያዙት በማስመሰል ምርጫ እያሉ ስልጣናቸውን ማራዘምና ህዝቡን መጨቆን ነው ሊላው በጣም የሚገርመው እነዚህ አንባገነን መንግስታት ምርጫ የሚያደርጉት አንድ ወቅት መሆኑ  ለምሳሌ ብንመለከት 
1/የሱዳኑ መንግስት ኦማር አልበሽር(Omar al-Bashir)ፓርቲያቸው National congeries party       ስልጣን ላይ ከወጣ ከ15 ዓመት በላይ ሆነው በዚህ ወር ባደረጉትም ምርጫ እንኳን ዋና ዋና ተቃዋሚዎች በሌሉበት 94% አሸንፈው አረፉት

2\የቶጎ መንግስት ፋውሪ ስለጣን ከያዘ 3 የምርጫ ጊዜ አሸንፎል የፊታችን ቅዳሜ በሚካሄደው ምርጫ ካሸነፉ አባታቸው ለ 38 ዓመት የመሯትን አገር እሳቸው ከነ ቤተሰባቸው ለ 50ዓመት ህዝቡን ሊገዙ ነው

3/የብሩንዲ መንግስት ፔሪ ንኩርንዚዛ ያገሩ ህገ መንግስት ከሚፈቅደው ውጪ ለ 3ኛ ግዜ  በ June 26 ለሚካሄደው ምርጫ እንደሚወዳደሩ ፓርቲያቸው መግለጫ ሰቶ ባገሩ ለይ እረብሻ ተነሳ ለብዙ አመት
በርስ በርስ ጦርነት የምትታወቅ ሃገር ነች

4/የኢትዮጲያ መንግስት ወያኔ ኢትዮጵያን መግዛት ከጀመረ 24ዓመት ሆነው  3 ግዜ በተጭበረበረ ምርጫ በማሸነፍ አሁንም የፊታችን ግንቦት ለሚካሄደው ምርጫ ከወዲሁ ያሰጉኛል የሚላቸውን ግለሰብና ቡድኖች በማሰር ላይ ይገኛል

No comments:

Post a Comment