የወያኔ መንግስ በዛሬው እለት እራሱ በጠራው ሰላማዊ ሰልፍ ላይ ሲዋረድ ተመለከተ እውነት በሐሰት አትቀየርም እንደሚባለው ህዝቡ ባገኘው አጋጣሚ ብሶቱን ሲያሰማ የፌዴራል ወታደር ግን ከisis ባልተናነሰ በያዘው ቆመጥ ወጣት ሳይል አሮጊ በመደብደብ ህዝቡ ላይ ጉዳት አደረሱ ይሄ ሁሉ ለምን?እውነት ስለተናገሩ የወያኔን ጭካኔ በዘፈን ስላሰሙ
ይለያል ይለያል ይለያል ዘንድሮ
የወያኔ ኑሮ
የባንዳዎ ኑሮ
የካሀዲ ኑሮ᎐᎐᎐
ቢገባቸው ኑሮ ፌዴራል ፖሊሱም ከወገኑ ጋር ነበር መቆ
ም የነበረበት
ኢትዮጵያ እጆቿን ወደ እግዛብሄር ትዘረጋለች
No comments:
Post a Comment